ከዚህ ዜና ጋር በተያያዘ ቅዳሜ ጷግሜ 1ቀን 2006 ዓ.ም ታትሞ ለንባብ የበቃውን የቆንጆ መጽሔትን ያተመው ማተሚያ ቤት በመንግስት ባለስልጣናት መታሸጉ ለማወቅ ተችሏል:: መንግስት በጋዜጠኞቹ ላይ እያደረሰ ያለውን ማሳደድ አለም አቀፍ ተቋማት እያወገዙት ሲሆን መንግስትም እስራቱንና ማሳደዱን ቀጥሎ የሎሚ፣የፋክት፣የአዲስ ጉዳይ ጋዜጠኞች የፍርድ ውሳኔ ተከሳሾቹ በሌሉበት መስከረም 8 ቀን 2007 ዓ.ም እንደሚሰጥ ታውቋል
Keine Kommentare:
Kommentar veröffentlichen