ወ ወይንሸት ወደ ስብሰባው በመጣች ግዜ እንቁላልና በገማ አሳ ተቃውሞ እንደገጠማትና ከመኪና ለመውጣት አለመቻሏ የሚታወስ ነው።
በዚህ በያዝነው ሳምንት አቶ ሬድዋን ሁሴን የህውሃት ሚኒስቴር በ አሜሪካ ያደረገው ክስ በቂ እንዳልሆነ ተረጋግጦ ክሱ ውድቅ መሆኑ የታወሳል፡፡
የህውሃት ባለስልጣኖች በየሄዱበት ውርደትን ከመከናነብ በቀር እንደ ኢትዮጵያ የራሳቸው ህግ አይነት የአውሮፓም ሆነ የአሜሪካን ህግ ሊረዳቸው አልቻሉም
በዚህ በያዝነው ሳምንት አቶ ሬድዋን ሁሴን የህውሃት ሚኒስቴር በ አሜሪካ ያደረገው ክስ በቂ እንዳልሆነ ተረጋግጦ ክሱ ውድቅ መሆኑ የታወሳል፡፡
የህውሃት ባለስልጣኖች በየሄዱበት ውርደትን ከመከናነብ በቀር እንደ ኢትዮጵያ የራሳቸው ህግ አይነት የአውሮፓም ሆነ የአሜሪካን ህግ ሊረዳቸው አልቻሉም
ትግሉ ይቀጥላል የህውሃትም የዲሞክራሲ ክስረት ይጋለጣል
ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር
Keine Kommentare:
Kommentar veröffentlichen