Netsanet: የወርቃማውና የጨርቃማው ዘር ችግኞች

Donnerstag, 5. Februar 2015

የወርቃማውና የጨርቃማው ዘር ችግኞች

ሳምሶን አስፋው
Students in Tigrayበትግራይ ክልል “የወርቃማው ዘር ተተኪ ትውልድ” በኮምፒውተር እየታገዘ ወደ ወርቃማው ነገ ጉዞ ይዟል። ይህ ወርቃማ ችግኝ ነገ ጠመንጃና ብረት ሳያስፈልገው በትምህርቱና በሃብቱ ብቻ ጨርቃማውን ዘር እንዲገዛ በእውቀት እየተሳለ ነው።
Amhara studentsበአማራ ክልል “የጨርቃማው ዘር ተተኪ ትውልድ” በርሃብና እርዛት እየተሰቃየ ወደ ጨለማማው ነገ ጉዞ ይዟል። ይህ መከረኛ ትውልድ ነገ ድንቁርናና ድህነቱን በጸጋ ተቀብሎ ከላይ ላያችኋቸው ወርቃማ ዘሮች በአሽከርነት እንዲያገለግል እየዶሎዶመ ነው።
  • ይህ ዘረኝነት ካልተባለ ሌላ ምን ሊባል ይችላል?
  • የትግራይ ሕዝብ ይህን የሚዘገንን የዘር መድልዎ እንዴት ያየዋል?
  • በአማራ ክልል ሆዳም ባለስልጣኖች ድክመት የመጣነው ብሎ በጸጋ ይቀበለዋል?ወይስ ይታገለዋል?
  • በዚህ አይነት የዘር ልዩነት የተቀረጸ ትውልድ ነገ አብሮ ሊኖር ይችላልን?
  • በነኚህ መከረኛ ሕጻናት የነገ ህይወት መጨለም ከደሙ ንጹህነኝ የሚል ዜጋ ማን ነው?
  • የነገዋ ኢትዮጵያ በማን ትከሻ ላይ ትወድቅ ይሆን? በወርቃማው ወይስ በጨርቃማው ትውልድ?
  • ሁሉንም ጥያቄ ግዜ ይመልሰው ብለው እንለፈው? ወይስ ዛሬ መፍትሄውን አብረን እናፈላልግ?
አንድ እውነት ግን በርግጠኝነት መናገር ይቻላል!! ይህ በዚህ ከቀጠለ ተጎጂው አድልዖ ፈጻሚው ነው!!!

Keine Kommentare:

Kommentar veröffentlichen