Netsanet: ሰበር ዜና ሽብርተኛው ማን እንደሆነ ዳግም ተረጋገጠ፡፡Accused killer's long terror roots

Samstag, 25. Oktober 2014

ሰበር ዜና ሽብርተኛው ማን እንደሆነ ዳግም ተረጋገጠ፡፡Accused killer's long terror roots

ሽብርተኛው ማን እንደሆነ ዳግም ተረጋገጠ፡፡ በአሜሪካው የሽብርተኛ ዳታ ቤዝ ውስጥ ስሙ የሚገኘው ህዝባዊ ወያኔ ሀርነት ትግራይ፡ ዳግም የሽብርተኛ አቀንቃኝ ስለመሆኑ ፎክስ ኒውስ አጋለጠ። በአሜሪካን መንግስት በሽብርተኝነት በጥብቅ ከሚፈለግ የአል ሸባብ አመራር ጋር አቶ መለስ ዜናዊና ተከታዮቻቸው ሲፈራረሙ፡ ሲተቃቀፉ፡ ሲገባበዙ እንደነበር ተጋልጧል። 




Keine Kommentare:

Kommentar veröffentlichen