Netsanet: የአንድነት ፓርቲ ብሔራዊ ም/ቤት ተሰብስቦ ውሳኔዎችን አሳለፈ

Sonntag, 26. Oktober 2014

የአንድነት ፓርቲ ብሔራዊ ም/ቤት ተሰብስቦ ውሳኔዎችን አሳለፈ

አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት) ብሔራዊ ምክር ቤት ዛሬ ከጠዋቱ 3፡30 ጀምሮ በመሰብሰብ የስራ አስፈጻሚውን የ10 ወር ዕቅድ መርምሮ በሙሉ ድምጽ ማጽደቁንና በተጓደሉ የኤዲቶሪያል ቦርድ አባላት ምትክ ምርጫ ማካሄዱን የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ ለፍኖተ ነፃነት ገለጹ፡፡
እንደ አፈ ጉባኤው ገለጻ የዲሲፕሊን ጥሰት የፈጸሙ የፓርቲው የብሔራዊ ምክር ቤት አባላት ጉዳይ ላይ ምክር ቤቱ ሰፊ ውይይት ካካሄደ በኋላ በሥራ አስፈጻሚ በኩል ወደ ዲሲፕሊን ኮሚቴ እንዲመራ በመወሰን ስብሰባው መጠናቀቁን አፈ ጉባኤው ለፍኖተ ነፃነት ዝግጅት ክፍል ገፀዋል፡፡
1546209_718191084932495_4741612790237882908_n
10702104_718191194932484_28106377305738686_n

1505243_718191134932490_6358908736255763742_n

Keine Kommentare:

Kommentar veröffentlichen