Netsanet: ጋዜጠና እስክንድር ነጋን እና ሌሎችንም በሃስት በመክሰስ እና በመመስከር ለዕስር ከዳረጉ ህሊና የሌላቸው ግለሰቦች በትቂቱ ይህን ይመሰላሉ ::

Donnerstag, 19. Juni 2014

ጋዜጠና እስክንድር ነጋን እና ሌሎችንም በሃስት በመክሰስ እና በመመስከር ለዕስር ከዳረጉ ህሊና የሌላቸው ግለሰቦች በትቂቱ ይህን ይመሰላሉ ::

አሽባሪው ቴድሮስ ባህሩ እና ግብረአበሮቹ !!!
June 19/2014




ጋዜጠና እስክንድር ነጋን እና ሌሎችንም በሃስት በመክሰስ እና በመመስከር ለዕስር ከዳረጉ ህሊና የሌላቸው ግለሰቦች በትቂቱ ይህን ይመሰላሉ ::
አሽባሪው አቃቤ ህግ ቴድሮስ ባህሩ በታማኝነት ህውሃቶችን በማገልገል በርካታ ንጽሃን በሃስት ከሶ ለዕስር እና መከራ ዳርጎ በአሁኑ ግዜ ከቤተሰቡ ጋር በአሜሪካ ሃገር በሜሪላንድ ሲልበርስፕሪንግ በሰላም ኑሮውን እየመራ ይገኛል:: አቃቤ ህግ ቴድሮስ ባህሩ እስክንድር ነጋን ጋዜጠኛ ርዮት አለሙን እንዲሁም በሙስሊሙ መፍትሄ አፈላላጊና ዋና ዋና በተባሉት ላይ ታላቅ ሚና የተጫወተ ግለሰብ ነው::
የጋዜተኛን እስክንድር ነጋን ንብረት እንዲወረስ ታላቅ ሚና የተጫወተው አቃቢ ህግ ብርሃኑ ወንድማገኝ ... በተደጋጋሚ ፍርድ ቤት በመቅረብ በዚህ ንብረት ላይ ለሚመለከታቸው በአድራሻቸው ልናገኛቸው አልቻልንም ፣:: የጥሪ ወረቀት ለመላክ አልቻልኩም ሲል ደጋግሞ ለፍርድ ቤቱም ገልጻል:: ፍርድ ቤቱም ተጨማሪ ቀናት ሲሰጠው ቆይቷል :: ንብረቷ እንደታገደ በዜና ሲነገር የሰማችው የጋዜጤኛ እስክንድር ባለቤት ጋዜጠኛ ሰርካለም ፍሲል፣ ይህ ግለሰብ በተደጋጋሚ ሲዋሽ በቦታው በመገኘት ሰትከታተል ከቆየች በኋላ አቶ ብርሃኑ በተደጋጋሚ የሚመለከታቸውን ልናገኝ አልቻልንም ሲል ጋዜተኛ ሰርካለም ፍሲል ከታዳሚው መሃከል እጇን በማውጣት ለፍርድ ቤቱ ማንነቷን ከገለፀች በኋላ በዚህ ጉዳይ ላይ ማንም እንዳላናገራት ለፍርድ ቤቱ በመግለጽ ፍርድ ቤቱም ሌላ ቀጠሮ ለመሰጠት ሲሞክርም ሰርካለም ሁሉንም እንደተከታተለች እና ንብረቱን እሷም ሆነች ባለቤቷ እስክንድር ነጋ እንደማይፈልጉት በመግለጽ ንብረቱን መውሰድ እንደሚችሉ ለፍርድ ቤቱ አሳውቃለች ::
ዜጎች ላይ ግፍ ሲሰሩ ከከረሙ በኋላ በውጭ አለም የራሳቸውን ህይወት በተደላደለ ሁኔታ "ሀ "ብለው የሚጀምሩ እንደ ቴድሮስ ባህሩ አይነት ግለሰቦች በርካታ ናቸው :: እነዚህን ወንጀለኞች በመረጃ ለፍርድ የሚቀርቡበት ግዜ ዕሩቅ አይሆንም ::
ታላቅ ምስጋና 
ለጋዜጠኛ አበበ ገላው
ልትዮጵያ ለዘላለም ትኑር !!!
በተጨማሪ ለማዳመጥ ይህንን ሊንክ ይጫኑ
http://ecadforum.com/ethiopianvideo/2014/06/16/tewodros-beharu-the-terrorist-ethiopian-prosecutor/https://www.youtube.com/watch?v=WNI69f6oQxk

Keine Kommentare:

Kommentar veröffentlichen