Netsanet: ዞን ዘጠኞች ...... በምንሊክ ሳልሳዊ ..... ዝም አላልንም ..... ለማስፈታት እየተራባረብን ነው።ከሽብር ቡድኖች ጋር ግንኙነት አላቸው .... የተቃዋሚ ፓርቲዎችን ፕሮፓጋንዳ ይረጫሉ .... በነጻነት አይንቀሳቀሱም ....በዲያስፖራው ቻርጅ ይደረጋሉ ......

Samstag, 26. April 2014

ዞን ዘጠኞች ...... በምንሊክ ሳልሳዊ ..... ዝም አላልንም ..... ለማስፈታት እየተራባረብን ነው።ከሽብር ቡድኖች ጋር ግንኙነት አላቸው .... የተቃዋሚ ፓርቲዎችን ፕሮፓጋንዳ ይረጫሉ .... በነጻነት አይንቀሳቀሱም ....በዲያስፖራው ቻርጅ ይደረጋሉ ......

April 26/2014
ዞን ዘጠኞች ...... በምንሊክ ሳልሳዊ ..... ዝም አላልንም ..... ለማስፈታት እየተራባረብን ነው።ከሽብር ቡድኖች ጋር ግንኙነት አላቸው .... የተቃዋሚ ፓርቲዎችን ፕሮፓጋንዳ ይረጫሉ .... በነጻነት አይንቀሳቀሱም ....በዲያስፖራው ቻርጅ ይደረጋሉ ......

" እንፈታቸዋለን .. መረጃ ፈልገን ነው። " በማእከላዊ ቢሮ የመሸጉ የደህንነት ሹም
ወያኔ መወንጀያ ምክንያት አታጣም... የፍረጃ ፋብሪካ ብንላት አያንስባትም ።........
ከተወሰኑ ወራቶች በፊት የዞን ዘጠኝን እንቅስቃሴ አስመልክተን ከ ማህሌት MahiFantish Wube ጋር ወግ ቢጤ ይዘን ነበር ... ውስጣቸው መጥራት እንዳለበት እና በንጹህ ብዕር ስም የተመሳሰሉ መርዘኞች ወያኔ በደምወዝ እያስተዳደረ እንደሆነ ( አልዝለቅበት) ሆኖ ከወቅቱ እይታ አንጻር ከኔ መረጃ ግብአት ጋር ወደ መስመራችን ላይ ጠልቀን ነበር .... ይህንን የሰሙ የገዢው መደብ ቅጥረኞች አይንህን ላፈር .... እና የዛ መነሾ የዞን ዘጠኝ ዘብጥያ ..... ውጤቶች ስለላዎች ... ምናምኖች ...... ብቻ የወራት በፊት ንግግሮች ... የወለዱትን ወልደው ........
ትላንትና ከምሳ በኋላ ሁኔታዎች መልካም እንዳልነበሩ እና የወያኔ ደህንነት ሃይሎች እየተራወጡ እንደሆነ ተባራሪ የሚሳኤል መወንጭፎችን ተከትሎ ከወደ አዲስ አበባ እና አምቦ የደፈረሱ ወሬዎች ሰማን ... እስኪ የአምቦውን እናጣራው ስንል ልክ ከመሆኑም በላይ በሾርኒ የዳበስናቸው የአምቦው ዩንቨርስቲ ምክትል ቻንስለር በተዘዋዋሪያችን ነገሩን ..... አዲስ አበባ አፈናው ደርቶ ጀንበር ልታዘቀዝቅ ስትል አጠቃለሏቸው ተባልን.....
አሁንም ዝም አላልንም ወደ ኢሳት ቤት አመሻሽተን ጎራ አልን ወዳጄ ደረጀ Dereje Habtewold እንዴት ነው ስለው የሚያውቀው እንዳሌለ እና በአዲስ አበባ ወኪላቸው በኩል ሊያጣረው ዘመተ..... የመረጃ ፍጥነታችን አዝጋሚ መሆን ባያደርሰንም ደረስን፡፤
አሁን ዞን ዘጠኞች በመርዛም የወያኔ መርፌዎች ሳይጠቀጠቁ በፊት ከማእከላዊ መዳፍ ፈልቅቆ ለማውጣት የየራሳችንን ጥረት እያደረግን ነው። በግልም ይሁን በቡድን የምናነጋግራቸው ባለስልታናት ይህንን ጉዳይ አዲስ ነገር ይሉናል የማንደርስባቸው አውሬዎችን በአቋራጭ ለማግኘት ሞክረን ፊት ነሱን አሉን አቋራጮቻችን .. ወጣም ወረደ ግን ዞን ዘጠኞች ይፈታሉ፡፤ ወያኔ ተደናብሯል። እኛ ያልደረስንበት ግን ሊይዘው የሚፈልገው ሰው አለ ወያኔ እና .. እሱን ለማግኘት እያደነ ማሰር ቀጥሏል። የሕወሓት ከፍተኛ ጄኔራሎች ይተቅላይ ሚኒስትሩ የደህንነት አማካሪ ቢሮ የ መረጃ እና የስለላ ደህነንት ቢሮ የፖሊስ ደህንነት ዲፓርትመንቶች የሚሰታቸው ትእዛዝ ከየት እንደሚወርድ የት እንደሚወጣ አያውቁትም የአንዱን አንዱ ያራውጠዋል ዜጎች በመሃል ይሰቃያሉ ይሞታሉ ይገረፋሉ .....
አሁንም ከቃል በተጨማሪ በጽሁፍ "የዞን ዘጠኝ ጦማሪያን ከ እስር እንዲፈቱ አጥብቀን እንጠይቃለን!!"
ምንሊክ ሳልሳዊ

Keine Kommentare:

Kommentar veröffentlichen